Telegram Group & Telegram Channel
እድሜ ለኮሮና
ስንቱን አስተዋውቆ ያሳየናል ገና
'ርዕሱ ነው 😁
__________

( ሚካኤል_እንዳለ )

አንቺ ሥራ ዋይ ነሽ ማታ ገቢ እኔም
አላይሽ በቀኑ ፥ አታይኝም አንቺም
ጠዋት እንደወጣን ፥ እንደ ግንቦት ጀንበር
ማታ ነው 'ምንገባው ግጦሽ ተሰማርታ እንደዋለች ጊደር
እሱንም ለማደር !
.
.
የት ውዬ እንደመጣው ፥ በምንም አታውቂ
ያንቺን አትነግሪኝ ፥ የኔን አጠይቂ ?
ቀኑን ሙሉ ስንዞር
ውሃ እንደተጠማ እንደራበው ንሥር
ለወግ ያህል ነበር
የምንተያየው ስንገባ 'ባንድ በር
እሱንም ለማድር !
.
.
አመታትን ቆጥረን አብረን ብንኖርም
በአንድ ትሪ እንጂ አብረን አልበላንም
ገላችን የሚያርፈው
'ባንድ አልጋ ቢሆንም
ጎን ለጎን እንጂ ፥ አብረን አልተኛንም
ትዳር ይሄ አይደለም እስኪ እወቂያቸው
አብሮ መብላትና ባንድ ትሪ መብላት ልዩነት አላቸው
አብሮ መተኛትም ባንድ አልጋ ከማደር ለየቅል እያቸው
.
.
ያኔ ድሮ ድሮ
ከሥር ከመሰረት ካብሮነት ጅማሮ
ተቀንጭቦ ጊዜ ለማሳለፍ አብሮ
አንድነት ከሌለ
የሚያስተዋውቀን ፥ የጋርዮሽ ዓለም
አብሮ መኖር ከንቱ ለመተኛትማ ይገናኛል ሁሉም
.
.
ዛሬ ደዌ ሰፍቶ
ሳታውቂው አግብተሽ ሳያውቅሽ አግብቶ
እንደ እኔና እንዳንቺ ፥ ሁሉ ቀሳ ገብቶ
ጊዜ ሲያበጥረው ሲሰለቻች ሁሉም
ጠባያችን እርቃን ፥ አደባባይ ሲቆም
እንደ በጋ ሰማይ ፥ ሲገለጥ እውነቱ
በአንድ አብሮ ሲውል ፥ ሁሉ ሰው ከቤቱ
እድሜ ለበሽታ
ደፋሪው ሲበዛ ይተዋወቅ ጀመር ያገር 'ባል ከሚስቱ

@mebacha
@ethio_art



tg-me.com/Mebacha/115
Create:
Last Update:

እድሜ ለኮሮና
ስንቱን አስተዋውቆ ያሳየናል ገና
'ርዕሱ ነው 😁
__________

( ሚካኤል_እንዳለ )

አንቺ ሥራ ዋይ ነሽ ማታ ገቢ እኔም
አላይሽ በቀኑ ፥ አታይኝም አንቺም
ጠዋት እንደወጣን ፥ እንደ ግንቦት ጀንበር
ማታ ነው 'ምንገባው ግጦሽ ተሰማርታ እንደዋለች ጊደር
እሱንም ለማደር !
.
.
የት ውዬ እንደመጣው ፥ በምንም አታውቂ
ያንቺን አትነግሪኝ ፥ የኔን አጠይቂ ?
ቀኑን ሙሉ ስንዞር
ውሃ እንደተጠማ እንደራበው ንሥር
ለወግ ያህል ነበር
የምንተያየው ስንገባ 'ባንድ በር
እሱንም ለማድር !
.
.
አመታትን ቆጥረን አብረን ብንኖርም
በአንድ ትሪ እንጂ አብረን አልበላንም
ገላችን የሚያርፈው
'ባንድ አልጋ ቢሆንም
ጎን ለጎን እንጂ ፥ አብረን አልተኛንም
ትዳር ይሄ አይደለም እስኪ እወቂያቸው
አብሮ መብላትና ባንድ ትሪ መብላት ልዩነት አላቸው
አብሮ መተኛትም ባንድ አልጋ ከማደር ለየቅል እያቸው
.
.
ያኔ ድሮ ድሮ
ከሥር ከመሰረት ካብሮነት ጅማሮ
ተቀንጭቦ ጊዜ ለማሳለፍ አብሮ
አንድነት ከሌለ
የሚያስተዋውቀን ፥ የጋርዮሽ ዓለም
አብሮ መኖር ከንቱ ለመተኛትማ ይገናኛል ሁሉም
.
.
ዛሬ ደዌ ሰፍቶ
ሳታውቂው አግብተሽ ሳያውቅሽ አግብቶ
እንደ እኔና እንዳንቺ ፥ ሁሉ ቀሳ ገብቶ
ጊዜ ሲያበጥረው ሲሰለቻች ሁሉም
ጠባያችን እርቃን ፥ አደባባይ ሲቆም
እንደ በጋ ሰማይ ፥ ሲገለጥ እውነቱ
በአንድ አብሮ ሲውል ፥ ሁሉ ሰው ከቤቱ
እድሜ ለበሽታ
ደፋሪው ሲበዛ ይተዋወቅ ጀመር ያገር 'ባል ከሚስቱ

@mebacha
@ethio_art

BY መባቻ ©




Share with your friend now:
tg-me.com/Mebacha/115

View MORE
Open in Telegram


መባቻ © Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram Gives Up On Crypto Blockchain Project

Durov said on his Telegram channel today that the two and a half year blockchain and crypto project has been put to sleep. Ironically, after leaving Russia because the government wanted his encryption keys to his social media firm, Durov’s cryptocurrency idea lost steam because of a U.S. court. “The technology we created allowed for an open, free, decentralized exchange of value and ideas. TON had the potential to revolutionize how people store and transfer funds and information,” he wrote on his channel. “Unfortunately, a U.S. court stopped TON from happening.”

Telegram is riding high, adding tens of million of users this year. Now the bill is coming due.Telegram is one of the few significant social-media challengers to Facebook Inc., FB -1.90% on a trajectory toward one billion users active each month by the end of 2022, up from roughly 550 million today.

መባቻ © from tw


Telegram መባቻ ©
FROM USA